ግጥም።

„በተንኮልህ ያሳትካቸው አጋንንትና አንተ
በአንድነት ወደ ገሃነም ትውርዳላችሁ እና ወዮልህ“
መቃብያ ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፫ ቁጥር ፲፯
ከሥርጉተ©ሥላሴ
 15.09.2018
ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ

ርሾ ነስቶ ሲደነፋ-ሲንኮራፋ ዘመን የሰጠው ዶ
                           ቀርፍ …
                   … ዘር 
                 ወርፍ …
          … ሞተል
       ነድፍ …
ሲናደፍ
   …
ጎርፍ …  የሚወርፍ
ዝንቅንቅ -ጥንዝል- ዝንጥለ፤ እንኮፍ- ሸንኮ


  • ·        ተጣፈ  ...  ታህሳስ 4 ቀን 2001 ዓ.ም ሲዊርላንድ
  • ·        ተስፋ መጸሐፌ ላይ ለህትም የበቃ፤ ገጽ 12 ቦታ ካለ ሊዝ የተመራ።
  • ·        እርእሱ ጎርፍ የሚወርፍ ነው።

የኔዎቹ ኑሩልኝ።
መሸቢያ ጊዜ።


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።