#እግዚአብሄር #አለቀሰ።
"አቤቱ የቤትህ ቅናት በላኝ።"
ፈጣሪ ሆይ! ባለቤት የሌላቸውን #ንጹሃን አለሁላችሁ የሚል ድምጽ አሰማ። ማንም የላቸውም እና።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c3v7elez0geo
በአርሲ ዞን ትናንትን ጨምሮ ባለፈው ሳምንት ውስጥ ከ30 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ምንጮች ተናገሩ
ሥርጉትሻ 02/03/2026
አቤቱ አባታችን እየሱስ ክርስቶስ ሆይ! ምህረትህን #ለተጨነቁ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች ላክ። አሜን።
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ