በቦርቅቅ ቀልድ፤

የአንባርጭቃ እንፉቅቅ።
„ሰነፎች ግን ጥብበንና ተግሳጽን ይንቃሉ።“
(ምዕራፍ ፩ ቊጥር ፯ )
ከሥርጉተ©ሥላሴ
(11.07.2018)
(ከገዳማዊቷ ሲዊዝ።)

ጠቅ ጠቅ ብትክት
በቀቅ በበቀን ብርክርክ
ሰክሰክ ፍርክርክ፤
ሸክሸክ ቅልሽልሽ
ፈቅፈቅ ሽውድውድ፤
ተክተክ ሙርቅርቅ
ብቅብቅ በጥልቅ ድብልቅልቅ
ጥወልውልልልልልልልል ....
ብንብን ትድለቅ
ትንትን ትቀልድ
በቦርቅቅ፤
የዙርግንብ ያልተገራ ቅጥ
የጆፌ ቅይጥይጥ
የአንባርጭቃ እንፉቅቅ።

  • ·       ጦታ ለልቆች ልቅ።
  • ·       ሰ ዓት። መንፈቀ ሌሊት 01.27  
  • ·       ቀን 11.07.2018


ኢትዮጵያዊነት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር!
የኔዎቹ ኑሩልኝ።
ማለፊያ ጊዜ።





አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።