"የፍጹም ሃይል ፈጣሪ ..."











“የፍጹም ሃይል ፈጣሪ አቤቱ ይቅር ብለህ ከመዓት ወደ ምህረት ተመለስልን።”

             (መጽሐፈ ሲራክ ምዕራፍ ፴፫ ቁጥር ፩)

ከሥርጉተ ሥላሴ ሥላሴ (Sergute©Sselassie)
06.05.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ)


! እህህ ህህ ህህ ህህ ህህህ እህህ እህህ እህህ!
                                 !
                              !
                            !        !እህህ44   Titel  (Ehehe ‚- painful)  
                           !
                        !
                    !
                  !
                !                                     
- እህህ! ህህ ህህ እህ! እህ! እህህህህህሀህህህህህህ-ህም!


ጥር 7 ቀን 2001 . አንደልፊንገን - ሲዊዘርላንድ


ማስታወሻ።
ተስፋ መጽሐፍ የመጀመሪያው የግጥም መጸሐፌ ነው።
ዕርእስ “እህህ" ግጽ 93።
እርእሱ በጉልህ የተፃፈው ነውö ይህ የሥርጉተ ፈንገጥ ያለው የአፃፃፍ ንድፍ ነው። ፊደላትም የራሳቸውን ምት ተከትለው ውበታቸውን የሚገልጹበት ዞግ ሊኖራቸው ይገባል። የፊደላት ነፃነት በተጠበቀ ቁጥር ውበታቸው እየበለጸገ ይሄዳል።
 ፈደላት ሞድም ያማራቸዋል። ፊደላት ማማርም ያምራቸዋል።





አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።