"ለሰዎች ትታዩ ዘንድ ..."

ከሥርጉተ ሥላሴ 03.07.2018
(ከገደማዊቷ ሲዊዘርላንድ።)
„ለሰዎች ትታዩ ዘንድ ምጽዋታችሁን 
  በፊታቸው እንዳታደረጉ ተጠንቀቁ።“
„የማቴዎስ ወንጌል ምእራፍ ፮ ቁጥር ፩“

ርሾ ነስቶ ሲደነፋ-ሲንኮራፋ ዘመን የሰጠው ዶ
                           ቀርፍ …
                   … ዘር 
                 ወርፍ …
          … ሞተል
       ነድፍ …
     ሲናደፍ
   …
ጎርፍ …  የሚወርፍ
ርቅምቃሚ -ጥንዝል- ዝንጥል፤ እንኮፍ- ሸንኮ

·       ተጣፈ  ...  ታህሳስ 4 ቀን 2001 ዓ.ም ሲዊርላንድ
·       ለህትምት የበቃ በተስፋ መጽሐፍ።

·       እርእሱ ጎርፍ… የሚወርፍ ነው።


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።