"ላም እረኛ ቢቆጣ ምሳው ራቱ ይሆናል።"

 

"ላም እረኛ ቢቆጣ ምሳው ራቱ ይሆናል።"
 
"አቤቱ ንጹህ ልብ ፍጠርልኝ።" አሜን።
 
 May be an image of text
 
አንድ ቀን ለቀረው የምክክር ኮሚሽን ጉባኤ
የትኛውም ተቋም፤ የትኛውም ድርጅት፤
የትኛውም ቡድን የምክክር ኮሚሽኑን
ስብሰባ #ጥሎ ቢወጣ የሚያመጣው
#ለውጥ ምንም የለም።
 
ይልቁንም በራስ ላይ ድርብ #ሰንሰለት
ከማምጣት በስተቀር እርምጃው አትራፊ
አይደለም።
 
ከተገኙ ላይቀር #በንቃት #መሳተፍ፤ የማይመቹ
ጉዳዮችን መሞገት፤ ቅሬታን በተደራጀ ሁኔታ
መግለጽ። 
 
የራስ ደህንነትን መጠበቅ። ከትርፍ ንግግር
መቆጠብ ይገባል።
 
በተረፈ #በተጠናቀቀ ሁኔታ ላይ #ጥሎ መውጣት
አትራፊ ውሳኔ አይደለም። ከራስ ጉዳት በስተቀር
 
ውዶቹ ደህና እደሩልኝ። አሜን።
ሥርጉትሻ 18/08/026.
ውብ የእንቅልፍ ጊዜ እመኛለሁኝ።
See less

አስተያየቶች