ሃዲድ።


ከሥርጉተ © ሥላሴ (sergute selassie)። 

ምነው አሁን ቃሌ ቢፃፍ! ምነው በመጸሐፍ ውስጥ ቢታተም! (መጽሐፈ እዮብ ምዕራፍ  ፲፱ ቁጥር ፳፫)

መታነቅህ ከፋኝ       ባውም ከረፋኝ።   ትታያለህ ገኃድ                                

ባለ እውነት መንገድ -----!++! የትንት 

የዛሬ ~~~~ የነገም ነህ ሃዲድ፤

የዕንባ ወገን ዘመድ።


ባለቤት ያለው ድምጽ - ለባለቤቱ ባለቤት የሚሆንበትን ዘመን ያምጣ - አባታችን። አሜን!

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።