የሸዋ 39ኙ ነገሥታት

የሸዋ 39ኙ ነገሥታት
~~~~~~~~~~~~~~~
በሽዋ የኢትዮጵያ ነገሥታት ስምና ዓ. ም
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
1/ አፄ ይኩኑ አምላክ (ከ1253_1268 ዓ/ ም)
2/ አፄ አግብዓ ጽዮን (ከ1268_1277)
3/ አፄ ፅንፈ አርዕድ (ከ1277_1278)
4/ አፄ ሕዝበ አሠግድ (ከ1278_1279)
5/ አፄ ቅድመ አሠግድ (ከ1279_1280)
6/ አፄ ጃን አሠግድ (ከ1280_1281)
7/ አፄ ስበዓ አሠግድ (ከ1281_1282)
8/ አፄ ውድም አርዕድ (ከ1282_1297)
9/ አፄ ዓምደ ጽዮን 1ኛ (ከ1297_1327)
10/ አፄ ሰይፈ አርዕድ (ከ1327_1355)
11/ አፄ ውድም አስፈሬ (ከ1355_1365)
12/ አፄ ዳዊት (ከ1365_1395)
13/ አፄ ቴዎድሮስ 1ኛ (ከ1395_1399)
14/ አፄ ይስሐቅ (ከ1399_1414)
15/ አፄ እስክንድያስ (እስክንድር) (ከ1414_1414 በወራት ነው የነገሠው)
16/ አፄ ሕዝብናኝ (ከ1414_1418)
17/ አፄ በድልናኝ (ከ1418_1419)
18/ አፄ ዓምደ እያሱ "ዳዊት" (ከ1419_1426)
19/ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ (ከ1426_1460)
20/ አፄ በእደ ማርያም (ከ1460_1470)
21/ አፄ እስክንድር (ከ1470_1486)
22/ አፄ ዓምደ ጽዮን 2ኛ (ከ1486_1487)
23/ አፄ ናኦድ (ከ1487_1500)
24/ አፄ ልብነ ድንግል (ከ1500_1532)
25/ አፄ ገላውዲዎስ (ከ1532_1551)
26/ አፄ ሚናስ (ከ1551_1555 ዓ. ም)
የግራኝ ወረራን ተከትሎ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ወደ ጎንደር ሲዛወር በሸዋ ብቻ ንጉሥ የነበሩ እነዚ ናቸው
27/ አቤቶ ያዕቆብ
28/ አቤቶ ሥግው ቃል
29/ አቤቶ ነጋሲ(ነጋሲ ክርስቶስ)
30/ አቤቶ ስብስቴ(ሰብስቲያኖስ)
31/ መርድ አዝማች አብየ
32/ መርድ አዝማች አምሀየስ (አመኃ ኢየሱስ)
33/ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን
34/ መርድ አዝማች ወሰን ሰገድ
35/ ንጉሥ ሣህለ ስላሴ
36/ ንጉሥ ኀይለ መለኮት
እንደገና ሙሉ ኢትዮጵያን ከሸዋ ያስተዳደሩ
37/ ንጉሠ ነገስት ዘ ኢትዮጵያ አፄ ምኒልክ
38/ ንግስተ ነገስት ዘውዲቱ
39/ ንጉሰ ነገስት አፄ ኃይለ ሥላሴ
ምንጭ፦ ጳውሎስ ኞኞ
The 39 emperors / empress of ethiopia from Shewa
ፎቶ በai የተሰራ ነው።
See less
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ