አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ስለተከበበች በኦሮሚያ ትተዳደር ማለት Muktarovich Ousmanova

 አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ስለተከበበች በኦሮሚያ ትተዳደር ማለት፣ ሌሴቶ የምትባል ሀገር በደቡብ አፍሪካ ስለተከበበች በደቡብ አፍሪካ ስር ትግባ እንደማለት ነው። የአዲስ አበባ አመሰራረትና ታሪክ ከተማዋን የተለየ ማንነት እንደሰጣት ሊታወቅ ይገባል።

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

የእኔ እማ ልዕልቴ እንዴት ነሽ?

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።