#ማመዛዘን እና #ማስተዋል ሲኖር የሰው ልጅ #መከፋት ውስጥህን ይፈትሽ ዘንድ ትፈቅዳለህ።

 #ማመዛዘን እና #ማስተዋል ሲኖር የሰው ልጅ #መከፋት ውስጥህን ይፈትሽ ዘንድ ትፈቅዳለህ።

 ወሰን አይኖርህም። ደንበር አትሰራም ዝልቅ ዕሳቤ ለተፈጥሮ እና ለሰው ልጅ ይኖርኃል። እንክብካቤ እኩል እንዲሆን ትሻለህ። ልዕልት ዓለም ተባደግ ብትሆንም።

 ለሌላው መከፋት ውስጥህን ስትገብር #ፈቃዱ #ያስጨንቅኃላ #ያ ነው #ሰባዕዊነት፤ ያ ነው #ተፈጥሯዊነት። አፈፃፀሙ ተባደግ ሆነ እንጂ ለሁሉ ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ ጋር በእኩልነት የተሰጠው በረከተ - ፀጋ ይህ ብቻ ነው።

 
ሥርጉትሻ 2024/07/19

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።