ዛሬ ቁጭ ብለን እምናዬው ነገር ነገ እዬሮጥንም ማጥፋት የማንችለው እሳት ይነሳል። " አባ ህፃን ይናገራሉ፣ ይሰብካሉ፣ በትህትና

 

ዛሬ ቁጭ ብለን እምናዬው ነገር ነገ እዬሮጥንም ማጥፋት የማንችለው እሳት ይነሳል። " አባ ህፃን ይናገራሉ፣ ይሰብካሉ፣ በትህትና 
ያስተምራሉ፣ በሐዋርያዊነት እያነቡ መጪውን ጊዜ ይተነብያሉ ……
 

 
የመከራው ጥልቀት …… በማስተዋል ይመርመር።
• «መነሻው ትንሽ ቢመስለም መዳረሻው አታወቅም።»
• «… ዬዛሬ ሁለት ዓመት ጫካ ዬመከርነበት ዛሬ ዕውን ሆኗል እያሉ ነው። …»
ዛሬ ቁጭ ብለን ዬምናዬው
Anchor Media: ''ምኑም ሃይማኖታዊ አይደለም። ስለሚሉት ጉዳይ እንኳን አያውቁትም። ግልጽ የፖለቲካ ዓላማ ያለው ነው'' አባ ህጻን
ወስብኃት ለእግዚአብሄር።

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።